“እንደ ሃገር አንድ አስቻይ ሁኔታ ፈጥረናል" የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ

Channel:
Subscribers:
142,000
Published on ● Video Link: https://www.youtube.com/watch?v=l6NWivb2J3Y



Duration: 6:18
263 views
4


በቅርቡ ኢትዮ ቴሌኮም ያስጀመረው የ5ኛ ደረጃ የሞባይል ቴክኖሎጂ አገልግሎት (5G) የተለያዩ ድርጅቶችን፣ ተቋማትንና በኢንዱስትሪው ዘርፍ የተሰማሩ ኩባንያዎችን ምርታማነትና ውጤታማነትን እንደሚያሻሽል ተገለፀ፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ይህ ቴክኖሎጂ በኢንተርኔት ከፍተኛ ባንድዊድዝ የሚፈልጉ ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችል በመሆኑ በሀገር ደረጃ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ አቅም እንደሚፈጥር ተናግረዋል፡፡

Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/voa-amharic-ethio-telecom-statement-/6606817.html




Other Videos By VOA Amharic


2022-06-08ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ
2022-06-08በአሜሪካ ወላጆች ለልጆቻቸው ትምህርት በቂ ገንዘብ ለማጠራቀም ምን ማድረግ አለባቸው
2022-06-08የረድኤት ድርጅት አሽከርካሪዎች ለትግራይ ክልል ያልተፈቀደ ነዳጅና መሳሪያ ያደርሳሉ ሲሉ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ከሰሱ
2022-06-08ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና
2022-06-07በአስር ወራት ውስጥ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች በወባ በሽታ መያዛቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
2022-06-07የበልግ ዝናብ መቋረጥ ባሌ ዞን ውስጥ ሰብል ጎዳ
2022-06-07ፖሊስ ባቀረበው ይግባኝ ምክኒያት የሚዲያ ባለሞያዎቹ ሳይፈቱ ቀሩ
2022-06-07ቡርጂ ውስጥ በጉጂዎች ላይ የተፈፀመውን ጥቃት ያወገዘ ሰልፍ ተካሄደ
2022-06-07የኢትዮጵያዊያን ሴቶችን የጤና መረጃ ክፍተት ለመሙላት ያለመው የኔ ሄልዝ
2022-06-07የዋግ ኽምራ እና ሰሜን ወሎ ነዋሪዎች በህወሃት ወረራ ወቅት የተቆረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ኢኮኖሚያዊ ችግርን ፈጥሯል አሉ
2022-06-07“እንደ ሃገር አንድ አስቻይ ሁኔታ ፈጥረናል" የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ
2022-06-07“መስማት የተሳናቸውን ዜጎች ሕይወት መለወጥ እንፈልጋለን” - የተኪ የወረቀት ቦርሳዎች ማምረቻ መስራች
2022-06-07ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና
2022-06-07ጋቢና ቪኦኤ
2022-06-06የትዝታ ትዝታዎች፤ የሰላሣ ሰባት ዓመት የቪኦኤ ጋዜጠኛነት ጉዞ
2022-06-06አፍሪካ ነክ ርእሶች
2022-06-06ከቤንሻንጉል ጉምዝ ተፈናቅለው የነበሩ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ መሆኑ ተገለፀ
2022-06-06በናይጄሪያ በካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን በተፈጸመ ጥቃት በርካታ ሰዎች ተገደሉ
2022-06-06ቡርጂ ውስጥ ግጭት ምክኒያት ዘጠኝ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው አስተዳዳሪዎች ገለፁ
2022-06-06ከቀርቅሀ ለአካል ጉዳተኞች አጋዥ መላን ስለፈጠረው ወጣት በጥቂቱ
2022-06-03ቻይና፣ ሩሲያ፣ ማይናማር፣ አፍጋኒስታን፣ ህንድ፣ ፓኪስታን የሃይማኖት ነጻነትን ይጥሳሉ ስትል አሜሪካ ከሰሰች