በሰሜን ወሎ ውጊያ ተባብሶ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ
Channel:
Subscribers:
142,000
Published on ● Video Link: https://www.youtube.com/watch?v=LwdV7palZs0
በአማራ ክልል የሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች በዛሬው ዕለት ውጊያ መባባሱን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ።
ለአሜሪካ ድምጽ አስያየታቸውን የሰጡ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ባለፈው ሳምንት ውስጥ አንድ ጊዜ ጠንከር ፣ሌላ ጊዜ ደግሞ ቀዝቀዝ እያለ ውጊያ መቀጠሉን ተናግረዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ደግሞ በራያ ግምባር ጎብዬ አካባቢ ከባድ ውጊያ በመካሔድ ላይ መሆኑን አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል፡፡
በስፍራው ያለውን ውጊያ በተመለከተ ከመንግስትም ይሁን ከሕወሃት ወገን የተባለ ነገር የለም፡፡
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/6767730.html
Other Videos By VOA Amharic
2022-09-29 | የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ውዝግቦች እና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች |
2022-09-29 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-09-29 | የዕለቱ የምሽት ዜናዎች |
2022-09-29 | የጋምቤላው ግድያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ውጤት |
2022-09-29 | በአለምዋጭ መጠለያ ጣቢያ ያሉት ኤርትራውያን ስደተኞች ጉዳይ |
2022-09-29 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-09-29 | በዋሽንግተን ዲሲ የምግብ የመጠጥና ባህል ፌስቲቫል ተካሄደ |
2022-09-29 | የሶማሊያው ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት |
2022-09-29 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-09-29 | ካመላ ሃሪስ ደቡብና ሰሜን ኮሪያን የሚለየውን ከወታደራዊ ኃይል ነጻ ቀጣና ይጎበኛሉ |
2022-09-28 | በሰሜን ወሎ ውጊያ ተባብሶ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ |
2022-09-28 | በሰሜን ወሎ ውጊያ ተባብሶ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ |
2022-09-28 | በቤኒሻንጉል የትምሕርት ቤቶች ውድመት ያስከተለው ፈተና |
2022-09-28 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-09-28 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-09-27 | ተወዳጁ ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ አረፈ |
2022-09-27 | በሆሩ ጉድሩ የሰላማዊ ሰዎች ግድያ |
2022-09-27 | “እኛ የምንደግፈው የሰላምን ጉዳይ ነው” የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር |
2022-09-27 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-09-27 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-09-27 | የዕለቱ የምሽት ዜናዎች |