ካመላ ሃሪስ ደቡብና ሰሜን ኮሪያን የሚለየውን ከወታደራዊ ኃይል ነጻ ቀጣና ይጎበኛሉ
Channel:
Subscribers:
142,000
Published on ● Video Link: https://www.youtube.com/watch?v=7M9G01jrbEU
የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሃሪስ ደቡብና ሰሜን ኮሪያን የሚለየውና ከወታደራዊ ሃይል ነጻ ቀጣና እንደሚጎበኙ የዋይት ሃውስ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። በዚህም ካለፉት ሶስት ዓመታት ወዲህ ሥፍራውን በመጎብኘት ከፍተኛዋ የዩናትድ ስቴትስ ባለስልጣን ይሆናሉ፡፡
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/6767744.html
Other Videos By VOA Amharic
2022-09-29 | ኡጋንዳ የገዳዩን ኢቦላ ወረርሽኝ መዛመት ለመከላከል ግብግብ ይዛለች |
2022-09-29 | የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ውዝግቦች እና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች |
2022-09-29 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-09-29 | የዕለቱ የምሽት ዜናዎች |
2022-09-29 | የጋምቤላው ግድያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ውጤት |
2022-09-29 | በአለምዋጭ መጠለያ ጣቢያ ያሉት ኤርትራውያን ስደተኞች ጉዳይ |
2022-09-29 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-09-29 | በዋሽንግተን ዲሲ የምግብ የመጠጥና ባህል ፌስቲቫል ተካሄደ |
2022-09-29 | የሶማሊያው ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት |
2022-09-29 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-09-29 | ካመላ ሃሪስ ደቡብና ሰሜን ኮሪያን የሚለየውን ከወታደራዊ ኃይል ነጻ ቀጣና ይጎበኛሉ |
2022-09-28 | በሰሜን ወሎ ውጊያ ተባብሶ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ |
2022-09-28 | በሰሜን ወሎ ውጊያ ተባብሶ መቀጠሉን ነዋሪዎች ገለጹ |
2022-09-28 | በቤኒሻንጉል የትምሕርት ቤቶች ውድመት ያስከተለው ፈተና |
2022-09-28 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-09-28 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-09-27 | ተወዳጁ ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ አረፈ |
2022-09-27 | በሆሩ ጉድሩ የሰላማዊ ሰዎች ግድያ |
2022-09-27 | “እኛ የምንደግፈው የሰላምን ጉዳይ ነው” የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር |
2022-09-27 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-09-27 | ጋቢና ቪኦኤ |