የድርቅ ሁኔታ በኢትዮጵያ ዶዶታ ወረዳ
Channel:
Subscribers:
142,000
Published on ● Video Link: https://www.youtube.com/watch?v=Q2AmlHXD6u4
የኢትዮጵያ መንግሥት እና የአለም ዓቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ውስጥ ለተከሰተው ድርቅ እርዳታ ወደ $1.4 ቢልዮን ለማሰባሰብ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። መንግሥትና የእርዳታ ድርጅቶችም ድርቁ በኤል ኒኞ ምክኒያት እንደተባባሰ ገልጸዋል። በድርቁ ምክኒያት ከ10 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ለተረጂነት ተጋልጠዋል። የተባበሩት መንሥታት ድርጅት የ 90 ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫና የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዘመቻ በጀመሩን አስታውቋል።
Originally published at - http://amharic.voanews.com/media/video/ethiopia-drought-and-famine-with-over-10-million-people-in-need-of-food-aid/3255401.html
Other Videos By VOA Amharic
Tags:
Ethiopia
UN
OCHA
food aid
famine
Ethiopia Drought