ህወሓት የካድሬዎች ስብሰባውን ከሁለት ሳምንት በኋላ ለማካሔድ ወሰነ

Channel:
Subscribers:
142,000
Published on ● Video Link: https://www.youtube.com/watch?v=d7Ca7nXaakg



Duration: 4:16
904 views
28


በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ክልከላ የተደረገበት የህወሓት ስብሰባ፣ ከሁለት ሳምንታት በኋላ እንዲካሔድ፣ የፓርቲው ተሰብሳቢ ካድሬዎች ትላንት ወስነዋል፡፡

የስብሰባውን ውሳኔ አስመልክቶ፣ ህወሓት ትላንት እሑድ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፣ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ በፓርቲው ካድሬዎች ላይ በወሰደው ርምጃ እርምት እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡

የጊዜያዊ አስተዳደሩ የኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ሓላፊ አቶ ረዳኢ ሓለፎም፣ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት መልስ፣ “የስብሰባው ተሳታፊዎች ስክነት እና ማስተዋል የጎደለው ተቀባይነት የለሌው ሥራ ነው የፈጸሙት፤” ሲሉ ተችተዋል፡፡ አሁንም፣ መንግሥት ርምጃ መውሰድ በሚገባው ጊዜ ርምጃ ይወስዳል፤ ሲሉም በአጽንዖት አስታውቀዋል፡፡

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡




Other Videos By VOA Amharic


2023-10-30ጋቢና ቪኦኤ
2023-10-30በትላንቱ የአየርላንድ-ደብሊን ማራቶን በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ
2023-10-30የእስራኤል ሐማስን የማጥፋት ዘመቻ ላይሳካ እንደሚችል የቀድሞ ጀነራል መኰንን አስጠነቀቁ
2023-10-30በዐማራ ክልል በከባድ መሣሪያዎች ጥቃት የሰላማዊ ሰዎች ግድያ እንደቀጠለ ኢሰመኮ ገለጸ
2023-10-30ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና
2023-10-30የግብጽ ፕሬዚዳንት የጋዛ ግጭት ወደ ቀጣናው እንዳይስፋፋ አስጠነቀቁ
2023-10-30ወንዶች ያርጣሉ?
2023-10-30ደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ በመሬት መንሸራተት ሦስት ሰዎች ሞቱ
2023-10-30በጸጥታ ችግር ተከታታይ መኸር በማለፉ ረኀብ የጸናባቸው የወለጋ ዞኖች “አቤት የምንልበት አካል አጣን” ሲሉ ተማፀኑ
2023-10-30ኢትዮጵያ “የሰብአዊ መብቶች ቀውስ ውስጥ ናት” ሲሉ የመብቶች ተሟጋቾች ገለጹ
2023-10-30ህወሓት የካድሬዎች ስብሰባውን ከሁለት ሳምንት በኋላ ለማካሔድ ወሰነ
2023-10-27ጋቢና ቪኦኤ
2023-10-27ባለፉት ስድስት ወራት ቁጥራቸው የበዛ የዐማራ ተወላጆች እንደተገደሉ የፍጅት መከላከል ድርጅቱ ገለጸ
2023-10-26ጋቢና ቪኦኤ
2023-10-26ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና
2023-10-26ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና
2023-10-26ኢትዮጵያ በኀይል እና በወረራ ማሳካት የምትሻው ፍላጎት እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጹ
2023-10-26እስራኤል የአል ጃዚራ ቢሮን ለመዝጋት ማቀዷ የሚዲያ ተንታኞችን አሳስቧል
2023-10-26የመዝናኛዋ ኢላት ከተማ የሐማስን ጥቃት በሸሹ 200ሺሕ የእስራኤላውያን መጠለያ ዳሶች ተሞልታለች
2023-10-26ሟችን በዲጂታል ትውስታ መቀስቀስ - አጽናኝ ወይስ አስኮናኝ?
2023-10-26በጃን አሞራ ወረዳ በረኀብ ምክንያት ከ12ሺሕ በላይ ተማሪዎች ትምህርታቸውን አቋረጡ