የሰበታና አካባቢው ዳያስፖራ ማኅበር በጎ ተግባር

Channel:
Subscribers:
145,000
Published on ● Video Link: https://www.youtube.com/watch?v=2JoMyMA6qVM



Duration: 7:00
182 views
2


በዴንቨር ኮሎራዶ በሰሜን አሜሪካ የሰበታና አካባቢው ዳያስፖራ ማህበር በሚል ራሳቸውን ያደራጁ ትውልደ ኢትዮጵያ አባላት በትውልድ አካባቢያቸው ሰበታ እና በሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች የሚገኙ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችን በመርዳት ላይ መሆናቸውን ገልፀዋል። የማህበሩ ሀላፊዎች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ ከ200 አባልት በላይ ያሉት ማህበሩ በጦርነቱ ወቅት ተጎጂ የሆኑትን ጨምሮ ለኑሮ ችግረኞች የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ የሰጡ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/6904703.html




Other Videos By VOA Amharic


2023-01-05ጋቢና ቪኦኤ
2023-01-05የአሜሪካ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባኤ ሳይመርጥ ቀረ
2023-01-05የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በእነ አቶ ያሬድ ዘሪሁን ላይ የቅጣት ውሳኔ አሳለፈ
2023-01-05በሶማሊያዎቹ ሁለት የአጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ፍንዳታ 15 ሰው ተገደለ
2023-01-05መስከረም አበራ ከእስር ተለቀቀች
2023-01-05ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና
2023-01-05የዕለቱ የምሽት
2023-01-05የተሟላ ምስል
2023-01-04ጋቢና ቪኦኤ
2023-01-04ኬኒያ የወጣቶችን እርግዝና ለመቀነስ የወሲብ ማስተማሪያ መተግበሪያ ጀመረች
2023-01-04የሰበታና አካባቢው ዳያስፖራ ማኅበር በጎ ተግባር
2023-01-04የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመጀመሪያውን ኢትዮጵያዊ የአስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኛ አድርጎ ሾመ
2023-01-04የሶማልያ ፕሬዚዳንት የደህንነት መግለጫ የተደባለቀ ምላሽ ስቧል
2023-01-04ካማሺ ውስጥ ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ተናገሩ
2023-01-04ደራሼ ውስጥ ዳግም በተቀሰቀሰ ግጭት ሁለት ሰው ተገደለ
2023-01-04ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና
2023-01-04የክር ጥበብ ችሎታውን ወደ ውጤታማ መተዳደሪያ የቀየረው ወጣት ዳግም ገብሬ
2023-01-03ጋቢና ቪኦኤ
2023-01-03የቤኒሻንጉል ጉምዝ ታጣቂዎች ሰላም ለማምጣት እንደሚሠሩ ገለፁ
2023-01-03በናይጄሪያ የምግብ ዋጋ ማሻቀቡ አሳሳቢ ሆኗል
2023-01-03በናይጄሪያ በመኪና ላይ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት አራት ፀጥታ ጠባቂዎች ተገደሉ