መንግሥት ለሳውዲ እስረኞች ትኩረት እንዲሰጥ ኦፌኮ ጠየቀ
Channel:
Subscribers:
142,000
Published on ● Video Link: https://www.youtube.com/watch?v=dRkABcjVEsU
በሳውዲ አረብያ እስር ቤት ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን መንግሥት አስቸኳይ እርዳታ እንዲያደርግላቸው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ ጠየቀ።
የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ ፓርቲያቸው መንግሥት የሚያስቀምጠውን አቅጣጫ ተከትሎ ለእነዚህ ዜጎች አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል ።
የኢትዮጵያ መንግሥት በሳውዲ በእስር ቤትና ከእስር ቤት ውጭ በሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ሲነጋገር መቆየቱን በቅርቡ አስታውቋል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/ofc-ethiopian-refugees-2-11-2022/6438449.html
Other Videos By VOA Amharic
2022-02-14 | የዕለቱ የምሽት ዜናዎች |
2022-02-14 | ኮቪድ 19 ያስገኛቸው የጤና ስርዓት ለውጦች |
2022-02-12 | ኢትዮጵያዊያንን "ከቨርቹዋል ሪያሊቲ" ጋር ለማስተዋወቅ ያለመው ጉዞ ቴክ |
2022-02-12 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-02-11 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-02-11 | ለማሽላ አምራቾች መልካም ዜና ስለፈነጠቀው አዲስ ምርምር |
2022-02-11 | ፕላስቲክ ቀዶ ሕክምና በኢትዮጵያ ቆይታ ከዶ/ር አታክልቲ ባራኪ |
2022-02-11 | ጦርነት እና ለትውልድ የሚተርፈው የአእምሮ ጠባሳ |
2022-02-11 | በሱዳን የሰልፈኞች እና አድማ በታኞች ትንቅንቅ |
2022-02-11 | አንተኒ ብሊንከን በአውስትራሊያ |
2022-02-11 | መንግሥት ለሳውዲ እስረኞች ትኩረት እንዲሰጥ ኦፌኮ ጠየቀ |
2022-02-11 | ነዳጅ እጥረት በመቀሌ |
2022-02-11 | የሙርሌ ታጣቂዎች እንደገና ማጥቃታቸውን ጋምቤላ ክልል አስታወቀ |
2022-02-11 | ቀይ መስቀል ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች የንፅሕና መጠበቂያ መስጠቱን አስታወቀ |
2022-02-11 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-02-11 | ሻክሮ የሰነበተው የኢትዮጵያ እና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ? |
2022-02-11 | ከምሽቱ 3:00 የአማርኛ ዜና |
2022-02-10 | ጋቢና ቪኦኤ |
2022-02-10 | ሁለት ወጣት በጎ ፈቃደኞች በመቀሌ |
2022-02-10 | በእስር ላይ የሚገኙ የኦነግ አመራሮች የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸውን ፓርቲው አስታወቀ |
2022-02-10 | ዓለም አቀፍ ተቋማት እርዳታ እየለገሱ መሆኑን የአማራ ክልል አስታወቀ |